Flowchart: Alternate Process: Rounded Rectangle: ምክረ አበው
   
ዓብይ ጾም

አርአያ  ቅዱሳን





Rounded Rectangle: የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን 
በኖርዌይ የቅዱስ ገብርኤልና የአቡነ ተክለሃይማኖት ቤ/ክ
Den Etiopisk ortodokse tewahedo kirke i Norge 
St. Gabriel og Abune Tekle Haymanot kirke

                                           

                                                  

ሰው ለመሆን ምን እናድርግ?

 

1.ህጉንና ትዕዛዙን መጠበቅ

 

ክቡር ዳዊት ልጁ ሰለሞንን በርታ ሰውም ሁን ካለው በኋላ ሰው የሚሆንበትን ምስጢር አያይዞ ነግሮታል። ይኸውምየምታደርገውንና የምትሄድበትን ሁሉ ታከናውን ዘንድ በሙሴ ህግ እንደተፃፈ ስርዓቱንና ትዕዛዛትን ፍርዱንና ምስክሩንም ትጠብቅ ዘንድ በመንገድም ትሄድ ዘንድ የአምላክህን የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ ጠብቅበማለት ሰው ለመሆን በሚፈለግበት ጊዜ በህይወቱም ዘመን በመንገዱም ሲጓዝ የእግዚአብሔርን ህግ መጠበቅ እንዳለበት ተናገረለት የእግዚአብሔርን ህግና ትእዛዝ መጠበቅም የምንችለው ሰዎች ሆነን ስንገኝ ነው ይህ በሚሆንበት ጊዜ ዕድሜያችን ይረዝማል ማለት ነው። ይቀጥላል.........

      

 

 

            

 

ማስታወቂያ

አርብ ህዳር 24 ( dec3 2010) በ 17፡ 00 ሰዐት የአባታችን የአቡነ ተክለሃይማኖት  ወርሐዊ ጉባዔ ስላለ ሁላችንም በቤተክርስቲያን ተገኝተን  ከመሚተላለፈው የእግዚአብሔር ቃልና ከምስጋናው ዝማሬ ተሳታፊ እንድንሆን ሰበካ ጉባዔው ጥሪውን                            ያስተላልፋል።