








|
ሰው ለመሆን ምን እናድርግ?
1.ህጉንና ትዕዛዙን መጠበቅ
ክቡር ዳዊት ልጁ ሰለሞንን በርታ ሰውም ሁን ካለው በኋላ ሰው የሚሆንበትን ምስጢር አያይዞ ነግሮታል። ይኸውም ‘የምታደርገውንና የምትሄድበትን ሁሉ ታከናውን ዘንድ በሙሴ ህግ እንደተፃፈ ስርዓቱንና ትዕዛዛትን ፍርዱንና ምስክሩንም ትጠብቅ ዘንድ በመንገድም ትሄድ ዘንድ የአምላክህን የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ ጠብቅ’ በማለት ሰው ለመሆን በሚፈለግበት ጊዜ በህይወቱም ዘመን በመንገዱም ሲጓዝ የእግዚአብሔርን ህግ መጠበቅ እንዳለበት ተናገረለት የእግዚአብሔርን ህግና ትእዛዝ መጠበቅም የምንችለው ሰዎች ሆነን ስንገኝ ነው ይህ በሚሆንበት ጊዜ ዕድሜያችን ይረዝማል ማለት ነው። ይቀጥላል.........
ማስታወቂያ አርብ ህዳር 24 ( dec3 2010) በ 17፡ 00 ሰዐት የአባታችን የአቡነ ተክለሃይማኖት ወርሐዊ ጉባዔ ስላለ ሁላችንም በቤተክርስቲያን ተገኝተን ከመሚተላለፈው የእግዚአብሔር ቃልና ከምስጋናው ዝማሬ ተሳታፊ እንድንሆን ሰበካ ጉባዔው ጥሪውን ያስተላልፋል። |