

|
|
|
አርኪቭ |
|
|
|
Torsdag 23. november 2006 |


|
|
|
- |
|
ምልክት ነው።
ቤተክርስቲያን ሁሉንም ያለ ምሳሌና ያለ ትርጉም የምትፈጽመው የላትም ። እኛም ስለበዓሉ ትርጓሜ ካወቅን ጌታ በተናቀችው አህያ ከብሮ እንደዋለ በዚህ ዓለም አልባሌና ተርታ መስለው ለፈጣሪያቸው በትህትና በመገዛት ከሰብአው ዓለም በጾም በጸሎት በትሩፋት ተለይተው ዓለም እንደ ኋላ ቀርና እንደ አላዋቂ የቆጠረቻቸውን ክርስቲያኖች ላይ ጌታ ከብሮ ገኖ ለመታየቱ ምሳሌ ስለሆነ እንደ አህያይቱ በልቦናችን ዙፋን ላይ ነግሶ እንዲኖር ልባችንን ክፍት እናድርግ!! በዓሉን በዓለ ጥዒና ያድርግልን ወስብሐት ለእግዚአብሔር።
|


